Sunnah of Musaafahah – Ethiopian

 

 ቢስሊማሂረህማን ረሂም

            ሁለት  ሙስሊሞች ከ2 ወይም ከ3 ወራት መራራቅ (lockdown) ቡሀላ ሲገናኙ ደስታቸው በጣም ንፁህ ውብ እና ስሜታዊ ነው። ሲገናኙ በሱናው መሰረት ለመጨባበጥ ለመተቃቀፍ እንደ ሶሀባዎች (ረዐ) ሰላምታ ለመሰጣጣት ያላቸው ጉጉት ልዮ ነው ;ድንቅ ነው። እነዚህ  እጆች በተገናኙ ሰዐትም አላህ (ሱወ) ይደሰታል ምህረትም ያደርግላቸዋል ልክ ቅጠሎች ከዛፍ ላይ እንደሚረግፉ ሁሉ ወንጀላቸውም ይራገፈል ; ይህ አጋጣሚ አንድን ሙእሚን በደንብ ይገልፀዋል, አንድ ሙእሚን በውስጡ ያለውን የሚወደውን የሚያፈቅረውን የረሱል (ሰወወ) ሱና እያወቀ በፍፁም አይዘነጋም ምንም ነገር ቢፈጠር ከረሱል (ሰወወ) የሱና መንገድ አይወጣም አይዘናጋም

   በክርን መነካካት፣ እንደሞኝ መጎሻሻም በፍፁም ሱናን አይተኩም !

Read More »

Referring to One’s Seniors

Hazrat Moulana Ashraf Ali Thanwi (rahmatullahi ‘alaih) once mentioned:

A person should always have confidence in his seniors and refer to them when accomplishing any important task (which requires their guidance).…

Read More »

Turning to Allah Ta‘ala at All Times

Hazrat Shaikh Moulana Muhammad Zakariyya (rahmatullahi ‘alaih) once mentioned the following:

If a beggar comes to one’s door, begging with humility and helplessness, then one will give him something and will not let him go hungry.…

Read More »

Showing Kindness and Compassion

Hazrat Mufti Ebrahim Salejee (Daamat Barakaatuhu) mentioned:

The pious servants of Allah Ta‘ala are not only kind to their friends, but rather they ensure that they do not bring any hurt to the heart of even their enemies unnecessarily.…

Read More »